ማስታወቂያ

ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ እና አክሱም ዩኒቨርስቲ ወደ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ጊዜ ህዳር 30 እና ታህሳስ 01/2014 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን በዩኒቨርስቲው የተመደቡት የፕሮግራም ዝርዝሮችና የመመዝገቢያ ቦታ እንደሚከተለው መሆኑን እናሳስባለን።

ሀ. የምዝገባ ቦታ፡- ዋናው ግቢ

  1. English (BED)
  2. Anthropology
  3. Journalism

ለ.  የምዝገባ ቦታ፡- ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ግቢ

  1. Civil Enginnering
  2. Electrical and Computer Enginnering
  3. Mechanical and Industrial Enginnering
  4. Manufacturing Enginnering
  5. Information Technology (BED)

ሐ. የምዝገባ ቦታ፡- ግብርና ኮሌጅ ግቢ

  1. Food Science and Post-Harvest Technology

መ. የምዝገባ ቦታ፡- ወንዶገነት ደንና የተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ግቢ

  1. Soil Resource and Watershed Management
  2. Natural Resource Economics and Policy

ሠ.  የምዝገባ ቦታ፡- አዋዳ ቢዝነስና ኢኮኖሚክ ኮሌጅ ግቢ

  1. Economics
  2. Logistics and Supply Chain Management
  3. Cooperatives

ማሳሰቢያ፤

ተማሪዎች ወደ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስትመጡ

1ኛ. የመስናዶ ፈተና ያለፋችሁበት ሰርተፍኬት

2ኛ. የ10ኛ ክፍል ያለፋችሁበት ሰርተፍኬት

3ኛ. የዩኒቨርስቲ መታወቂያ

4ኛ. በእጃቸው ላይ የሚገኝ “Grade Report” እና “Registration Slip”

4ኛ.  የሌሊት አልባሳት

5ኛ.  2 ጉርድ ፎቶ ግራፍ

በመያዝ መምጣት የሚጠበቅባችሁ መሆኑን እያሳሰብን፤ የመግቢያ ጊዜ በተጠቀሰው ቀን ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኃላ የሚመጣ እና ከተጠቀሱት ፕሮግራሞች ውጭ የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡

     

 

 

 የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ  ሬጅስትራር እና አልሙኒ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት

 

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et