የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ/ም ሁለተኛ ሴሚስተር ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የትምህርት መስኮች በሁለተኛ ዲግሪ እና በሶስተኛ ዲግሪ በመደበኛው ፕሮግራም ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ እና አክሱም ዩኒቨርስቲ ወደ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ጊዜ ህዳር 30 እና ታህሳስ 01/2014 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን በዩኒቨርስቲው የተመደቡት የፕሮግራም ዝርዝሮችና የመመዝገቢያ ቦታ እንደሚከተለው መሆኑን እናሳስባለን።

Page 12 of 22

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et